#የኢትዮጵያ_እግር_ኳስ_ፌዴሬሽን ለ 2014 አም የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ለማስተናገድ የሚፈልጉ ካሉ ጥያቄውን በደብዳቤ አሳወቀ። ✍ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስር ከሚደረጉ ውድድሮች ውስጥ አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር በወንድና በሴት ለሚደረገው የ 2014 አም ውድድር ለማዘጋጀት ፍላጎት ላላቸው በደብዳቤ ጥያቄ ያሳወቁ ሲሆን በ 2013 አም በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ አስተናጋጅነት መከናወኑ ይታወቃል።Continue reading “የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለ 2014 አም የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ለማስተናገድ የሚፈልጉ ካሉ ጥያቄውን በደብዳቤ አሳወቀ።”