የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ቅድመ ጫዋታ ዳሰሳ

🇪🇹 #የኢትዮጵያወንዶችከፍተኛ_ሊግ 🇪🇹 ✍ የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ ዛሬ ቅዳሜ የካቲት 12/2014 ዓም የ 2ኛ ዙር ጫዋታዎች በሶስቱ ምድቦች የተጀመሩ ሲሆኑ የ 10ኛ ጫዋታ የመጀመሪያ ቀን መርሀግብሮች ሲደረጉ የሁለተኛ ቀን ውሎ ነገ በሚደረጉ ጫዋታ ቀጥሎ ይውላሉ። ✅ የምድብ ሀ 10ኛ ጫዋታ ነገ እሁድ የካቲት 13/2014 ዓም ሁለት ጫዋታዎች የሚከናወኑ ይሆናል።1⃣. ቀድሞ 8:00 ሰአት ላይ ጌድኦContinue reading “የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ቅድመ ጫዋታ ዳሰሳ”

✍ የ 2014 ዓም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 2ኛ ዙር ዛሬ ሲጀምር የምድብ ሐ ውድድር በሀዋሳ ከተማ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታድዬም ዛሬ የካቲት 12/2014 ዓም ተጀምሯል ።

✍ የ 2014 ዓም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 2ኛ ዙር ዛሬ ሲጀምር የምድብ ሐ ውድድር በሀዋሳ ከተማ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታድዬም ዛሬ የካቲት 12/2014 ዓም ተጀምሯል ። ✅ በምድብ ሐ በሀዋሳ ከተማ በመገኘት የመክፈቻ ጫዋታውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚና የከፍተኛ ሊግ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ አሊሚራህ መሀመድ እና የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የሆኑት አቶContinue reading “✍ የ 2014 ዓም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 2ኛ ዙር ዛሬ ሲጀምር የምድብ ሐ ውድድር በሀዋሳ ከተማ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታድዬም ዛሬ የካቲት 12/2014 ዓም ተጀምሯል ።”

በቀድሞው ሆላንዳዊው የሊቨርፑል ኮከብ ሪያን ባብል ስም የሚጠራው የፊት መስመር ሮኬቱ ኮከብ ምትኩ ጌታቸው ማነው ?

✍ በቀድሞው ሆላንዳዊው የሊቨርፑል ኮከብ ሪያን ባብል ስም የሚጠራው የፊት መስመር ሮኬቱ ኮከብ ምትኩ ጌታቸው ማነው ? ✍ ይህ በ #ነጌሌ_አርሲ ውስጥ እየተጫወተ የሚገኘው ክለቡ በምድቡ አንደኛ ዙር ላይ ሁለተኛ ሁኖ እንዲጨርስ ትልቅ ሚና ከተጫወቱት መሀል ስሙ የሚገኘው የፊት መስመሩ ሮኬ ባብል ጋር ዳጉ Sport ቆይታ አርጋለች ሙሉ ቃለ ምልልስ ሰፋ ባለ ፅሁፍ ይዘን እንቀርባለንContinue reading “በቀድሞው ሆላንዳዊው የሊቨርፑል ኮከብ ሪያን ባብል ስም የሚጠራው የፊት መስመር ሮኬቱ ኮከብ ምትኩ ጌታቸው ማነው ?”

✍ በአሰልጣኝ አንተነህ አበራ የሚመራው ጅማ አባ ቡና አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ።

💶ጂማ አባ ቡና አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈረመ💷 ✍ በአሰልጣኝ አንተነህ አበራ የሚመራው ጅማ አባ ቡና አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ። ✅ በምድብ ሶስት ተደልድሎ የአንደኛ ዙሩን ጫዋታ በጅማ ከተማ ያከናወነው ጅማ አባ ቡና በዙሩ ባረገው ዘጠኝ ጫዋታ አንድ ጫዋታ በማሸነፍ በስድስቱ ነጥብ ተጋርቶ በሁለቱ ሽንፈት አስተናግደው በዘጠኝ ነጥቦች ምድባቸውን በሰባተኝነት ዙሩን ማጠናቀቃቸው አይዘነጋም። ✅ ክለቡ ለማጠናከር ባሁኑContinue reading “✍ በአሰልጣኝ አንተነህ አበራ የሚመራው ጅማ አባ ቡና አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ።”

Design a site like this with WordPress.com
Get started