✍ በሳልሀዲን ሰይድ ታላቅ ወንድም በዋና አሰልጣኝነት የሚመራው ክለብ በፋይናንስ እጥረት በሊጉ የመሳተፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሁኗል።

አሶሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ

✍ በሳልሀዲን ሰይድ ታላቅ ወንድም በዋና አሰልጣኝነት የሚመራው ክለብ በፋይናንስ እጥረት በሊጉ የመሳተፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሁኗል።

✅ በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ሐ ተደልድሎ በአንደኛው ዙር አሰላ ከተማ በተደረገው ውድድር የምድቡ አራተኛ ደሠጃን ይዞ ዙሩን ያጠናቀቀው የቤንሻንጉል ክልል ተወካይ አሶሳ ከተማ ባሁኑ ሰአት በሁለተኛ ዙሩ የመሳተፉ ጉዳይ በገጠመው የፋይናንስ እጥረት አጠራጣሪ እንደሆነ ለክለቡ ቅርበት ካላቸው አካላት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ታሪካዊ ተጫዋች የሰልሀዲ ሰይድ ወንድም አረፋት ሰይድ የሚመራው በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ሐ ተደልድሎ አንደኛ ዙሩን በአሰላ ከተማ ተጫውቶ በጥሩ ውጤት ያጠናቀቀው አሶሳ ከተማ በምድቡ አስር ጫዋታ በማከናወን አራት ጫዋታ አሸንፎ በሶስቱ ነጥብ ተጋርቶ በሶስት ጫዋታ በመረታት ባጠቃላይ 15 ነጥቦችን በመሰብሰብ የምድቡ መሪ ከሆነው አረካ ከተማ በአራት ነጥብ ተበልጦ አራተኛ ደረጃ ላይ በመሆን ሲያጠናቅቅ በመሆኑም አሰላ ከተማ በነበረው ውድድር ነገሮች አልጋ ባልጋ አልነበሩም በበርካታ ችግሮች አልፎ ውድድሩን በጥሩ ውጤትና ደረጃ ዙሩን ማጠናቀቅ ችሏል።
ይህ ጠንካራ ክለብ ሁለተኛ ዙሩ የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 19/2017 ዓም መሆኑ እየታወቀ እስከ አሁን ወደ ዝግጅት አለመግባቱ የብዙ የክልሉ ስፖርት ወዳድ ማህበረሰብ ድንጋጤን ፈጥሯል።
በክለቡ የሚጫወቱ ተጫዋቾች የሶስት ወር ደመወዝ አለመከፈላቸው ለዳጉ ስፖርት የደረሰው መረጃ ያመላክታል ።

✅ የክለቡ ቅርበት ካለው አንድ የመረጃ ምንጫችን ለማረጋግጥ እንደቻልነው ክለቡ አንደኛ ዙሩን አሰላ ከተማ በተደረገበት ሰአት ለተጫዋቾቹ ሙሉ ወጭ ሸፍኖ ውድድሩ እንዲጨርሱ ያረገው የክለቡ አሰልጣኝ የሆነው አረፋት ሰይድ አማካኝነት ነው በማለት ሲገልፁ ከዛ በተጨማሪ ክለቡ ትጥቅ ሳይገዛለት ለዚህ ውጤት እንደደረሱ የሶስት ወር ደመወዝ ለቡድኑ ልኡካን አለመከፈሉ አክለው የገለፁ ሲሆን ክለቡ ባሁኑ ሰአት ለሁለተኛ ዙር ቡራዩ ከተማ ለሚደረገው ውድድር እስከ አሁን ለተጫዋቾች ጥሪ አለመደረጉ ጨምረው ገልፀውልናል።

አሶሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለምን ወደ ዝግጅት እንዳልተመለሰ የሚመለከተው አካላትን አናግረን ምላሹን ለማቅረብ እንሞክራለን ።

©️ ዳጉ Sport by Nuru Kadaba

✍ በሳልሀዲን ሰይድ ታላቅ ወንድም በዋና አሰልጣኝነት የሚመራው ክለብ በፋይናንስ እጥረት በሊጉ የመሳተፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሁኗል።

አሶሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ

✍ በሳልሀዲን ሰይድ ታላቅ ወንድም በዋና አሰልጣኝነት የሚመራው ክለብ በፋይናንስ እጥረት በሊጉ የመሳተፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሁኗል።

✅ በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ሐ ተደልድሎ በአንደኛው ዙር አሰላ ከተማ በተደረገው ውድድር የምድቡ አራተኛ ደሠጃን ይዞ ዙሩን ያጠናቀቀው የቤንሻንጉል ክልል ተወካይ አሶሳ ከተማ ባሁኑ ሰአት በሁለተኛ ዙሩ የመሳተፉ ጉዳይ በገጠመው የፋይናንስ እጥረት አጠራጣሪ እንደሆነ ለክለቡ ቅርበት ካላቸው አካላት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ታሪካዊ ተጫዋች የሰልሀዲ ሰይድ ወንድም አረፋት ሰይድ የሚመራው በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ሐ ተደልድሎ አንደኛ ዙሩን በአሰላ ከተማ ተጫውቶ በጥሩ ውጤት ያጠናቀቀው አሶሳ ከተማ በምድቡ አስር ጫዋታ በማከናወን አራት ጫዋታ አሸንፎ በሶስቱ ነጥብ ተጋርቶ በሶስት ጫዋታ በመረታት ባጠቃላይ 15 ነጥቦችን በመሰብሰብ የምድቡ መሪ ከሆነው አረካ ከተማ በአራት ነጥብ ተበልጦ አራተኛ ደረጃ ላይ በመሆን ሲያጠናቅቅ በመሆኑም አሰላ ከተማ በነበረው ውድድር ነገሮች አልጋ ባልጋ አልነበሩም በበርካታ ችግሮች አልፎ ውድድሩን በጥሩ ውጤትና ደረጃ ዙሩን ማጠናቀቅ ችሏል።
ይህ ጠንካራ ክለብ ሁለተኛ ዙሩ የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 19/2017 ዓም መሆኑ እየታወቀ እስከ አሁን ወደ ዝግጅት አለመግባቱ የብዙ የክልሉ ስፖርት ወዳድ ማህበረሰብ ድንጋጤን ፈጥሯል።
በክለቡ የሚጫወቱ ተጫዋቾች የሶስት ወር ደመወዝ አለመከፈላቸው ለዳጉ ስፖርት የደረሰው መረጃ ያመላክታል ።

✅ የክለቡ ቅርበት ካለው አንድ የመረጃ ምንጫችን ለማረጋግጥ እንደቻልነው ክለቡ አንደኛ ዙሩን አሰላ ከተማ በተደረገበት ሰአት ለተጫዋቾቹ ሙሉ ወጭ ሸፍኖ ውድድሩ እንዲጨርሱ ያረገው የክለቡ አሰልጣኝ የሆነው አረፋት ሰይድ አማካኝነት ነው በማለት ሲገልፁ ከዛ በተጨማሪ ክለቡ ትጥቅ ሳይገዛለት ለዚህ ውጤት እንደደረሱ የሶስት ወር ደመወዝ ለቡድኑ ልኡካን አለመከፈሉ አክለው የገለፁ ሲሆን ክለቡ ባሁኑ ሰአት ለሁለተኛ ዙር ቡራዩ ከተማ ለሚደረገው ውድድር እስከ አሁን ለተጫዋቾች ጥሪ አለመደረጉ ጨምረው ገልፀውልናል።

አሶሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለምን ወደ ዝግጅት እንዳልተመለሰ የሚመለከተው አካላትን አናግረን ምላሹን ለማቅረብ እንሞክራለን ።

©️ ዳጉ Sport by Nuru Kadaba

✍ በሳልሀዲን ሰይድ ታላቅ ወንድም በዋና አሰልጣኝነት የሚመራው ክለብ በፋይናንስ እጥረት በሊጉ የመሳተፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሁኗል።

አሶሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ

✍ በሳልሀዲን ሰይድ ታላቅ ወንድም በዋና አሰልጣኝነት የሚመራው ክለብ በፋይናንስ እጥረት በሊጉ የመሳተፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሁኗል።

✅ በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ሐ ተደልድሎ በአንደኛው ዙር አሰላ ከተማ በተደረገው ውድድር የምድቡ አራተኛ ደሠጃን ይዞ ዙሩን ያጠናቀቀው የቤንሻንጉል ክልል ተወካይ አሶሳ ከተማ ባሁኑ ሰአት በሁለተኛ ዙሩ የመሳተፉ ጉዳይ በገጠመው የፋይናንስ እጥረት አጠራጣሪ እንደሆነ ለክለቡ ቅርበት ካላቸው አካላት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ታሪካዊ ተጫዋች የሰልሀዲ ሰይድ ወንድም አረፋት ሰይድ የሚመራው በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ሐ ተደልድሎ አንደኛ ዙሩን በአሰላ ከተማ ተጫውቶ በጥሩ ውጤት ያጠናቀቀው አሶሳ ከተማ በምድቡ አስር ጫዋታ በማከናወን አራት ጫዋታ አሸንፎ በሶስቱ ነጥብ ተጋርቶ በሶስት ጫዋታ በመረታት ባጠቃላይ 15 ነጥቦችን በመሰብሰብ የምድቡ መሪ ከሆነው አረካ ከተማ በአራት ነጥብ ተበልጦ አራተኛ ደረጃ ላይ በመሆን ሲያጠናቅቅ በመሆኑም አሰላ ከተማ በነበረው ውድድር ነገሮች አልጋ ባልጋ አልነበሩም በበርካታ ችግሮች አልፎ ውድድሩን በጥሩ ውጤትና ደረጃ ዙሩን ማጠናቀቅ ችሏል።
ይህ ጠንካራ ክለብ ሁለተኛ ዙሩ የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 19/2017 ዓም መሆኑ እየታወቀ እስከ አሁን ወደ ዝግጅት አለመግባቱ የብዙ የክልሉ ስፖርት ወዳድ ማህበረሰብ ድንጋጤን ፈጥሯል።
በክለቡ የሚጫወቱ ተጫዋቾች የሶስት ወር ደመወዝ አለመከፈላቸው ለዳጉ ስፖርት የደረሰው መረጃ ያመላክታል ።

✅ የክለቡ ቅርበት ካለው አንድ የመረጃ ምንጫችን ለማረጋግጥ እንደቻልነው ክለቡ አንደኛ ዙሩን አሰላ ከተማ በተደረገበት ሰአት ለተጫዋቾቹ ሙሉ ወጭ ሸፍኖ ውድድሩ እንዲጨርሱ ያረገው የክለቡ አሰልጣኝ የሆነው አረፋት ሰይድ አማካኝነት ነው በማለት ሲገልፁ ከዛ በተጨማሪ ክለቡ ትጥቅ ሳይገዛለት ለዚህ ውጤት እንደደረሱ የሶስት ወር ደመወዝ ለቡድኑ ልኡካን አለመከፈሉ አክለው የገለፁ ሲሆን ክለቡ ባሁኑ ሰአት ለሁለተኛ ዙር ቡራዩ ከተማ ለሚደረገው ውድድር እስከ አሁን ለተጫዋቾች ጥሪ አለመደረጉ ጨምረው ገልፀውልናል።

አሶሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለምን ወደ ዝግጅት እንዳልተመለሰ የሚመለከተው አካላትን አናግረን ምላሹን ለማቅረብ እንሞክራለን ።

©️ ዳጉ Sport by Nuru Kadaba

✍ በሳልሀዲን ሰይድ ታላቅ ወንድም በዋና አሰልጣኝነት የሚመራው ክለብ በፋይናንስ እጥረት በሊጉ የመሳተፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሁኗል።

አሶሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ

✍ በሳልሀዲን ሰይድ ታላቅ ወንድም በዋና አሰልጣኝነት የሚመራው ክለብ በፋይናንስ እጥረት በሊጉ የመሳተፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሁኗል።

✅ በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ሐ ተደልድሎ በአንደኛው ዙር አሰላ ከተማ በተደረገው ውድድር የምድቡ አራተኛ ደሠጃን ይዞ ዙሩን ያጠናቀቀው የቤንሻንጉል ክልል ተወካይ አሶሳ ከተማ ባሁኑ ሰአት በሁለተኛ ዙሩ የመሳተፉ ጉዳይ በገጠመው የፋይናንስ እጥረት አጠራጣሪ እንደሆነ ለክለቡ ቅርበት ካላቸው አካላት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ታሪካዊ ተጫዋች የሰልሀዲ ሰይድ ወንድም አረፋት ሰይድ የሚመራው በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ምድብ ሐ ተደልድሎ አንደኛ ዙሩን በአሰላ ከተማ ተጫውቶ በጥሩ ውጤት ያጠናቀቀው አሶሳ ከተማ በምድቡ አስር ጫዋታ በማከናወን አራት ጫዋታ አሸንፎ በሶስቱ ነጥብ ተጋርቶ በሶስት ጫዋታ በመረታት ባጠቃላይ 15 ነጥቦችን በመሰብሰብ የምድቡ መሪ ከሆነው አረካ ከተማ በአራት ነጥብ ተበልጦ አራተኛ ደረጃ ላይ በመሆን ሲያጠናቅቅ በመሆኑም አሰላ ከተማ በነበረው ውድድር ነገሮች አልጋ ባልጋ አልነበሩም በበርካታ ችግሮች አልፎ ውድድሩን በጥሩ ውጤትና ደረጃ ዙሩን ማጠናቀቅ ችሏል።
ይህ ጠንካራ ክለብ ሁለተኛ ዙሩ የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 19/2017 ዓም መሆኑ እየታወቀ እስከ አሁን ወደ ዝግጅት አለመግባቱ የብዙ የክልሉ ስፖርት ወዳድ ማህበረሰብ ድንጋጤን ፈጥሯል።
በክለቡ የሚጫወቱ ተጫዋቾች የሶስት ወር ደመወዝ አለመከፈላቸው ለዳጉ ስፖርት የደረሰው መረጃ ያመላክታል ።

✅ የክለቡ ቅርበት ካለው አንድ የመረጃ ምንጫችን ለማረጋግጥ እንደቻልነው ክለቡ አንደኛ ዙሩን አሰላ ከተማ በተደረገበት ሰአት ለተጫዋቾቹ ሙሉ ወጭ ሸፍኖ ውድድሩ እንዲጨርሱ ያረገው የክለቡ አሰልጣኝ የሆነው አረፋት ሰይድ አማካኝነት ነው በማለት ሲገልፁ ከዛ በተጨማሪ ክለቡ ትጥቅ ሳይገዛለት ለዚህ ውጤት እንደደረሱ የሶስት ወር ደመወዝ ለቡድኑ ልኡካን አለመከፈሉ አክለው የገለፁ ሲሆን ክለቡ ባሁኑ ሰአት ለሁለተኛ ዙር ቡራዩ ከተማ ለሚደረገው ውድድር እስከ አሁን ለተጫዋቾች ጥሪ አለመደረጉ ጨምረው ገልፀውልናል።

አሶሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለምን ወደ ዝግጅት እንዳልተመለሰ የሚመለከተው አካላትን አናግረን ምላሹን ለማቅረብ እንሞክራለን ።

©️ ዳጉ Sport by Nuru Kadaba

የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ቅድመ ጫዋታ ዳሰሳ

🇪🇹 #የኢትዮጵያወንዶችከፍተኛ_ሊግ 🇪🇹

✍ የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ ዛሬ ቅዳሜ የካቲት 12/2014 ዓም የ 2ኛ ዙር ጫዋታዎች በሶስቱ ምድቦች የተጀመሩ ሲሆኑ የ 10ኛ ጫዋታ የመጀመሪያ ቀን መርሀግብሮች ሲደረጉ የሁለተኛ ቀን ውሎ ነገ በሚደረጉ ጫዋታ ቀጥሎ ይውላሉ።

✅ የምድብ ሀ 10ኛ ጫዋታ ነገ እሁድ የካቲት 13/2014 ዓም ሁለት ጫዋታዎች የሚከናወኑ ይሆናል።
1⃣. ቀድሞ 8:00 ሰአት ላይ ጌድኦ ዲላ ከ ሀላባ ከተማ የሚጫወቱ ይሆናል። ሁለቱም ቡድኖች በአንደኛው ዙር አንድ ጊዜ ሲገናኙ በጫዋታው ጌዲኦ ዲላ ተጋጣሚውን ሀላባ ከተማን ሁለት ለአንድ በማሸኘፍ ሶስት ነጥብ ማግኘቱ አይዘነጋም። አሁን ለሁለተኛ ጊዜ በሚገናኙበት ወሳኝ ጫዋታ ውጤቱ ለሁለቱም ትልቅ ትርጉም የሚሰጥ ሲሆን አንዳቸው ካንዳቸው ተሸናንፈው ከወራጅ ቀጠናው የሚወጡበት ወሳኝ ተጠባቂ ጫዋታ ከወዲሁ ይጠበቃል።

👉 10ኛ ሳምንት ጫዋታ
8:00/ ጌዲኦ ዲላ 🆚 ሀላባ ከተማ
👉 1ኛ ሳምንት ላይ ሲገናኙ
ሀላባ ከተማ 1-2 ጌድኦ ዲላ

⏳ #የክለቦችቁጥራዊመረጃ ⏳
⏳ #ምድብጫዋታቁጥራዊ_መረጃ ⏳

ጌዲ ኦዲላ 🆚 ሀላባ ከተማ

9 ተጫወተ 9

2 አሸነፈ 2

3 አቻ 2

4 ተሸነፈ 5

34% አሸናፊነት 30%

6 አስቆጠረ 7

10 ተቆጠረበት 11

0.67 አስ.ጎል/ጫዋታ 0.78


1.1 ተቆ.ጎል/ጫዋታ 1.2


9 ነጥብ 8


8 ደረጃ 9


3 ነጥብ እርስበርስ 0

✅ የሁለቱም ቡድኖች ቁጥራዊ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ በማጥቃቱ በኩል ሀላባ ከተማ የተሻሉ ሲሆኑ በመከላከሉ ረገድ ደግሞ ጌድኦ ዲላ የተሻለ ሲሆን እርስ በርስ በተገናኙበት ጫዋታ ጌድኦ ዲላ የተሻለ ቁጥራዊ ብልጫ ወስዷል።

2⃣. በመቀጠል 10:00 ሰአት ላይ የሳምንቱ የመጨረሻው ጫዋታ በባቱ ከተማ እና ሻሸመኔ ከተማ መካከል የሚደረግ ሲሆን ሁለቱም ቡድኖች በአንደኛው ዙር አንድ ጊዜ ሲገናኙ በጫዋታው ባቱ ከተማ ተጋጣሚውን ሻሸመኔ ከተማን አንድ ለምንም በማሸኘፍ ሶስት ነጥብ ማግኘቱ አይዘነጋም። አሁን ለሁለተኛ ጊዜ በሚገናኙበት ወሳኝ ጫዋታ ባቱዎች ይህንን ጫዋታ ማሸነፍ ከቻሉ ከመሪዎቹ ጋር ያላቸው የነጥብ ልዩነት ከ 11 ወደ 8 የሚያጠቡበት ሲሆን ተጋጣሚው ሻሸመኔ ከተማ በበኩሉ ጫዋታው በመርታት ከወራጅ ቀጠናው እራሳቸውን የሚያርቁበት ደረጃቸውን ከፍ የሚያደርጉበት ሊሆን ይችላል።

👉 10ኛ ሳምንት ጫዋታ
10:00/ ባቱ ከተማ 🆚 ሻሸመኔ ከተማ
👉 1ኛ ሳምንት ላይ ሲገናኙ
ሻሸመኔ ከተማ 0-1 ባቱ ከተማ

⏳ #ምድብጫዋታቁጥራዊ_መረጃ ⏳

ባቱ ከተማ 🆚 ሻሸመኔ ከተማ

9 ተጫወተ 9

2 አሸነፈ 3

6 አቻ 1

1 ተሸነፈ 5

45% አሸናፊነት 37%

8 አስቆጠረ 8

5 ተቆጠረበት 11

0.89 አስ.ጎል/ጫዋታ 0.89


0.56 ተቆ.ጎል/ጫዋታ 1.2


12 ነጥብ 10


5 ደረጃ 7


3 ነጥብ እርስበርስ 0

✅ የሁለቱም ቡድኖች ቁጥራዊ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ በማጥቃቱ በኩል ተመሳሳይ ሲሆኑ በመከላከሉ ረገድ ደግሞ ባቱ ከተማ የተሻለ ሲሆን እርስ በርስ በተገናኙበት ጫዋታ ባቱ ከተማ የተሻለ ቁጥራዊ ብልጫ ወስዷል።

©️ ዳጉ Sport by Nuru Kadaba

✍ የ 2014 ዓም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 2ኛ ዙር ዛሬ ሲጀምር የምድብ ሐ ውድድር በሀዋሳ ከተማ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታድዬም ዛሬ የካቲት 12/2014 ዓም ተጀምሯል ።

የከፍተኛ ሊግ ሰብሳቢውና የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ከተጫዋቾች ጋር ትውውቅ ሲያደርጉ

✍ የ 2014 ዓም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 2ኛ ዙር ዛሬ ሲጀምር የምድብ ሐ ውድድር በሀዋሳ ከተማ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታድዬም ዛሬ የካቲት 12/2014 ዓም ተጀምሯል ።

✅ በምድብ ሐ በሀዋሳ ከተማ በመገኘት የመክፈቻ ጫዋታውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚና የከፍተኛ ሊግ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ አሊሚራህ መሀመድ እና የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የሆኑት አቶ አንበሴ እና ሌሎች የክብር እንግድነት በተገኙበት የጅማ አባ ቡና እና ፌደራል ፖሊስ ጫዋታ ሜዳ በመገኘት አስጀምረውታል።

✅ በመክፈቻው ጫዋታ ጅማ አባ ቡና እና ፌደራል ፖሊስ ባገናኘው ጫዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ተጠናቋል። በጫዋታው ፖሊሶቹ ሁለት ያለቀላቸው ኳሶችን አግንተው ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል በተለይ በጫዋታው ፌደራል ፖሊሶች ያገኙት ፔናሊቲ በጅማ አባ ቡና በረኛ በሚገርም ብቃት አድኖባቸዋል።

✍ ዳጉ ስፖርት በተለያዩ ስታድዬም ላይ በመገኘት ጫዋታዎቹን እየዘገብን እንገኛለን። T.me/Dagu_Sport

Ethiopian Betking Premier Leagu የ 13ኛ ሳምንት የጫዋታ ሪፖርተር ።

የ13ኛ ሳምንት የደረጃ ሠንጠረዥ ና የጫዋታ ውጤት

🇪🇹Betking Ethio Premier League🇪🇹

✍ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጫዋታዎች ተጠናቋል።

✅ መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ጥሏል። ሐሙስ የካቲት 10/2014 አም መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀድያ ሆሳዕናን ገጥሞ ያለምንም ግብ አቻ የወጡ ሲሆን የነጥብ ልዩነቱን ማስፋት ሳይችል ቀርቷል።

✅ የአምናው ሻምፕዮን አፄዎቹ ወጥ አቋም ማሳየት ተስኗቸዋል። የሳምቱ ተጠባቂ የነበረው ጫዋታ ማክሰኞ የካቲት 8/2014 አም የአምናው ሻምፕዮና ፋሲል ከነማ ከ ሀዋሳ ከተማ ያገናኘ ሲሆን ከጫዋታ ጫዋታ ጥንካሬውን እያሳዩ የመጡት ሀዋሳዎች ጫዋታውን ሁለት ለአንድ በማሸነፍ ግስጋሴያቸውን ሲቀጥሉ ተሸናፊው ፋሲል በበኩሉ ከነበረበት ደረጃ እየተንሸራተተ ይገኛል። ሀዋሳ ከተማ ይህንን ተጠባቂ ጫዋታ በድል በመወጣቱ በ23 ነጥቦች በደረጃ ሠንጠረዡ ሁለተኛ ደረጃ የተቀመጡ ሲሆን ከመሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ የነበራቸው የነጥብ ልዩነት ወደ አራት ማጥበብ ችለዋል።

✅ አዲስ አበባ ከተማ በጎል የተንበሸበሸበት ድል ተቀዳጅቷል። ሁለቱም በወራጅ ቀጠና የሚገኙት ክለቦችን ያፐናኘ ማክሰኞ የካቲት 8/2014 አም ሰበታ ከተማ ከአዲስ አበባ ከተማ ያገናኘው ጫዋታ በአዲስ አበባ ከተማ ፍፁም የበላይነት ተጋጣምያቸውን አምስት ለአንድ በማሸነፍ በጎል የተንበሸበሹበት ድል ያስመዘገቡ ሲሆን በሳምንቱ ከተደረጉት ጫዋታዎች ከፍተኛ ግብ ያስተናገደ ጫዋታ ሁኖ አልፏል። አዲስ አበባ ከተማዎች ይህንን ጫዋታ በማሸነፋቸው ከወራጅ ቀጠናው ባይወጡም ከ13ኛ ከተቀመጠው ድሬዳዋ ከተማ የነበራቸው የአራት ነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት በማጥበብ ከወራጅ ቀጠናው የሚወጡበት መንገድ ላይ ይገኛሉ። ተሸናፊው ሰበታ ከተማ በወራጅ ቀጠናው ሲቀጥል የደረጃ ግርጌ ላይ ተቀምጧል።

✅ አርባምንጭ ከተማ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ሲያገኝ የሸገሩ ቡና ተሸንፏል። ቀድሞ የብዙዎች ስፖርት ወዳድ ቀልብ የሳበው ጫዋታ ረቡዕ የካቲት 9/2014 አም በአዞዎቹና በሸገር ቡናዎቹ ጋር የተደረገው ጫዋታ በአዞዎቹ አንድ ለምንም አሸናፊነት ሲጠናቀቅ ባለ ድሉ አርባምንጭ ከተማ ከወራጅ ቀጠናው ያስወጣው ጣፋጭ ሶስት ነጥብ ሲያገኝ የሸገሩ ኢትዮጵያ ቡና በበኩሉ ወደ መሪዎች የሚጠጋበት እድል ሳይጠቀምበት ቀርቷል።

✅ ወደ ውጤታማነት ገብቶ የነበረው አዳማ ከተማ በጦሮቹ ሽንፈት ደረሰበት። ከጫዋታ ጫዋታ እየተሻሻለ የመጣው አዳማ ከተማ ሐሙስ የካቲት 10/2014 አም መከላከያን ገጥሞ አንድ ለምንም በመከላከያ ተሸንፏል ።

✅ ወላይታ ድቻ ወደ መሪው የሚጠጋበትን እድል አመከነ። ወራጅ ቀጠናው ላይ የሚገኘው ጅማ አባ ጅፋርን አርብ የካቲት 11/2014 አም የገጠመው ወላይታ ድቻ በጅማ አባ ጅፋር አንድ ለምንም ሲሸነፍ ባለ ድሉ ጅማ አባ ጅፋር በሊጉ ሶስተኛ ድሉን አስመዝግቧል ። ተሸናፊው ወላይታ ድቻ በበኩሉ ከመሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ የነበረው የነጥብ ልዩነት ማጥበብ ሳይችል ሲቀር መሸነፉን ተከትሎ ከነበረበት ደረጃ በመውረድ በ22 ነጥቦች አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

✅ ድሬዳዋ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ ና ሲዳማ ቡና ከ ወልቂጤ ከተማ በተመሳሳይ ያለግብ አቻ የተጠናቀቀ ጫዋታ ነው።

©️ ዳጉ Sport by Nuru Kadaba

በዶክተር ጃዕፈር ያሲን ባለቤትነት የሚመራው በጅማ ከተማ የሚገኘው ኦዳ ሁሌ ሆስፒታል እግር ኳስ_ክለብ በኦሮምያ ሊግ ጥሩ እንቅስቃሴ ካሳዩት ጥቂት ክለቦች አንዱ ነው።

ኦዳ ሁሌ ሆስፒታል እግር ኮስ ክለብ

✅ በዶክተር ጃዕፈር ያሲን ባለቤትነት የሚመራው በጅማ ከተማ የሚገኘው #ኦዳሁሌሆስፒታልእግርኳስ_ክለብ በኦሮምያ ሊግ ጥሩ እንቅስቃሴ ካሳዩት ጥቂት ክለቦች አንዱ ነው።

በዶክተር ጃዕፈር የሚመራው ኦዳ ሁሌ

ኦሮሚያ ሊግ ውድድር 70 ክለቦችን በ 7 ምድቦች ተከፍሎ የሚካሆድ ሲሆን
ከምድብ ከ 1-3 የወጡት በቀጥታ የሚያልፉ ይሆናል በተጨማርም 3 ክለቦች ጥሩ 4ተኛ የሆኑት በማለፍ
በ 24 ክለቦች መሀከል የመጨረሻው የጥሎ ማለፍ ውድድር ይካሄዳል። በዚህ ውድድር ደግሞ ከምድብ አንድ ከተደለደሉት ውስጥ አንዱ የዶክተር ጃዕፈር ኦዳ ሁሌ ሆስፒታል እግር ኳስ ክለብ አንዱ ነው። ይህ ክለብ ምድቡን በሶስተኝነት መጨረስ ችሏል።

✅ ክለቡ 2004 ከታዳጊ ፕሮጀክት ጀምሮ የተመሰረተ ሲሆን በ2010 የኦሮሚያ ክለቦች ሻፕዮና ላይ በመሳተፋ ወደ ኦሮሚያ ሊግ መግባት ችሏል። ኦሮሚያ ሊግ ላይ ከ 2011 ጀምሮ እስካሁን 4 አመት መወዳደር የቻለ ሲሆን ከፕሮጀክት ጀምሮ ኦሮሚያ ሊግ 3 አመት ሙሉ ሲወዳደር ጅማ ሸነን ጊቤ በመባል ነበር የሚጠራው በዚህ በያዝነው አመት 2014 አም የኦዳ ሁሌ ሆስፒታል ባለቤት ዶክተር ጃዕፈር ተመልክተው ክለቡን ሙሉ በሙሉ ስያሜውን በማስቀየር በዚህ የውድድር አመት በርካቲ ፋይናንስ ወጪ በማድረግ ክለቡን ወደ ተሻለ ደረጃ ማድረስ ችለዋል።
እስካሁን በዚ ክለብ ውስጥ የለፉ ከ15 የሚበልጡ ልጆች ከፍተኛ ሊግ እና ቤራዊ ሊግ የተወሰኑ ልጆች ኘርሚየር ሊግም መድረስ ችለዋል።

ኦዳ ሁሌ እግር ኳስ ክለብ

✍ ይህ ክለብ በሀገራችን ከሚገኙት ጥቂት የግል ክለቦች መሀከል አንዱ ሲሆን ኦዳ ሁሌ ሆስፒታል ለብዙ የሀገራችን ድርጅቶች አራአያ በመሆን ብቅ ብሏል ።
ኦዳ ሁሌ ሆስፒታል በጅማ ከተማ ውስጥ ይገኛል ይህ ሆስፒታልም የራሱ የሆነ የእግር ኳስ ክለብ ይዟል ።
ኦዳ ሁሌ ሆስፒታል እግር ኳስ ክለብ በዘድሮው አመት በኦሮሚያ ሊግ ምድብ A ላይ ተደልድሎ የተወዳደረ ሲሆን ምድብ A የኦሮሚያ ሊግ ውድድር በ8 ክለቦች በጅማ ከተማ አስተናጋጅነት የተካሆደ ሲሆን በውድድሩ ላይም ኦዳ ሁሌ ሆስፒታል እግር ኳስ ክለብ 7 ጫዋታ አከናውኖ 4 ጫዋታ ድል ሲቀናው በሁለት ጫዋታ አቻ ተለያይቶ በቀሪው አንድ ጫዊታ ተሸንፎ በተጋጣሚዎቹ 14 ጎሎችን በማስቆጠር በአንፃሩ 11 ግቦች ተቆጥረውበት 14 ነጥቦችን በመሰብሰብ በ 3ኛ ደረጃ በማጠናቀቅ ለመጨረሻው ኦሮሚያ ሊግ የጥሎማለፍ ውድድር ማለፉን አረጋግጧል ።

ኦዳ ሁሌ ምድቡን በሶስተኝነት ጨርሷል

©️ ዳጉ Sport by Nuru Kadaba

በቀድሞው ሆላንዳዊው የሊቨርፑል ኮከብ ሪያን ባብል ስም የሚጠራው የፊት መስመር ሮኬቱ ኮከብ ምትኩ ጌታቸው ማነው ?

✍ በቀድሞው ሆላንዳዊው የሊቨርፑል ኮከብ ሪያን ባብል ስም የሚጠራው የፊት መስመር ሮኬቱ ኮከብ ምትኩ ጌታቸው ማነው ?

ምትኩ ባብል ማነው ?

✍ ይህ በ #ነጌሌ_አርሲ ውስጥ እየተጫወተ የሚገኘው ክለቡ በምድቡ አንደኛ ዙር ላይ ሁለተኛ ሁኖ እንዲጨርስ ትልቅ ሚና ከተጫወቱት መሀል ስሙ የሚገኘው የፊት መስመሩ ሮኬ ባብል ጋር ዳጉ Sport ቆይታ አርጋለች ሙሉ ቃለ ምልልስ ሰፋ ባለ ፅሁፍ ይዘን እንቀርባለን ይጠብቁን።

✍ ተወልዶ ያደገው በነገሌ አርሲ ከተማ ሲሆን በኢትዮጵያ ሊግ ደረጃ ሰባት አመታት መጫወት የቻለ ሲሆን በተጫወተባቸው ክለቦች ባጠቃላይ ከመስመር እየተነሳ 31 ጎሎችን በማስቆጠር የተሻለ ጨራሽ አጥቂ መህኑን ያሳየ ሲሆን በየአመቱ በተጫወተባቸው ቡድኖች ከፍተኛ ግብ አግቢነት ተፎካካሪ መሆን የቻለ በዚህ ሲዝን ለነገሌ አርሲ ሰባት ጫዋታ በማድረግ አራት ጎሎችን ማስቆጠር የቻለ ታታሪ ተጫዋች ነው።
እስከ አሁን የተጫወተባቸው ክለቦች አራት ናቸው።
ነጌሌ አርሲ
✅ ጌዲኦ ዲላ
✅ ቡታጀራ ከተማ
✅ ሻሸመኔ ከተማ በነዚህ ክለቦች ይህ ኮከብ ያረገው አስተዋፆ ምን ነበር ከዳጉ ስፖርት ጋር ያረገው ቃለመጠይቅ ይከታተሉ።

ዳጉ Sport :- የምትጫወትበት እውነተኛ ቦታ የቱጋ ነው?

ምትኩ (ባብል) :- የመስመር አጥቂ

ዳጉ Sport :- በ2014 ለነገሌ አርሲ በአንደኛው ዙር ላይ እስከ አሁን ስንት ጎሎች አስቆጥረሀል ?
በስንት ጫዋታ ተሳተፍክ ?

ምትኩ (ባብል) :- ለነገሌ ሰባት ጫዋታ ተጫውቼ አራት ጎሎችን አስቆጥሬያለሁ

ዳጉ Sport :- በሊግ ደረጃ ለተጫወትክባቸው ክለቦች ስንት ግብ አስቆጥረሀል ?

ምትኩ (ባብል) :- 31 ጎሎች ማስቆጠር ችያለሁ
በ2010 ለቡታጅራ ከተማ 5 ጎሎች
በ2011 ለነገሌ አርሲ ከተማ 11 ጎሎች
በ2012 ለጌድኦ ዲላ በኮቪድ እስከተቋረጠበት ድረስ 3 ጎሎችን አግብቻለሁ
በ2013 ለነገሌ አርሲ 8 ጎሎች
በ2014 ለነገሌ አርሲ በአንደኛው ዙር 4 ጎሎችን ማስቆጠር ችያለሁ።

ዳጉ Sport :- ተጫዋች እንድትሆን አርአያ የሆንህ ማነው ?

ምትኩ (ምትኩ) :- ሪያን ባብል

ዳጉ Sport :- ላንተ በዚህ ደረጃ መገኘት ትልቁን ድርሻ የሚወስደው ማነው ?

ምትኩ (ባብል) :- ሁሌ ከጎኔ በመሆን ትልቅ ድጋፍ የሚሰጡኝ ደጋፊዎቼ ፣ ቤተሰቦቼና የቡድን አጋሮቼ

ዳጉ Sport :- ከሀገር ውስጥ ተጫዋቾች የማን አድናቂ ነህ ?

ምትኩ (ባብል) :- ጌታነህ ከበደና ሙሉቀን አዲሱ ናቸው

ዳጉ Sport :- ሙሉቀን አዲሱ ለማን ቡድን የሚጫወት ነው ? የሚጫወትበት ቦታስ ?

ምትኩ (ባብል) :- ሙሉቀን አዲሱ ለአዲስ አበባ ከተማ እየተጫወተ የሚገኝ ስኪመር ነው።

ዳጉ Sport :- ከውጭስ ማንን ነው የምታደንቀው?

ምትኩ (ባብል) :- የአለማችን ኮከቡ ክሪስትኖ ሮናልዶን ነው

ዳጉ Sport :- ነገሌ አርሲ አሁን እያሳየ ያለው ጠንካራ ግስጋሴ መድረሱ ሚስጥሩ ምንድነው?

ምትኩ (ባብል) :- አንድነታችን ነው ቡድኑ የማሸነፍ ተነሳሽነቱ ከፍ ያለ ሲሆን እርስበራሳችን እንደ አንድ ሁነን በመቅረባችን ነው ለዚህ ያበቃን።

ዳጉ Sport :- የቀጣይ አመት እቅድህስ ምንድን ነው በነገሌ አርሲ ትቀጥላለህ ወይስ ወደ ሌላ ክለብ ትቀላቀላለህ?

ምትኩ (ባብል) :- ነገሌ አርሲ ከፍተኛ ደረጃ እንዲደርስ ፍላጎቴ ነው እኔም በተሻለ መድረክ መቅረብ ነው ምፈልገው።

ዳጉ Sport :- አሁን ላይ የዝውውር ጥያቄ ቀርቦልሀል ወይ?

ምትኩ (ባብል) :- አዎ ! ከሶስት ክለቦች የዝውውር ጥያቄ ቀርበውልኛል

ዳጉ Sport :- አሁን ባለህ አቋም ከፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ጥያቄ ቀርቦልህ ያውቃል ?

ምትኩ (ባብል) :- አዎ ቀርቦልኝ ነበር
በ2011 የድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኝ የነበረው ዘላለም ሽፈራው (ሞሪኖ) ጋር ተነጋግረን በወቅቱ ከቡድኑ አሰልጣኙ በመሰናበቱ በምትኩ ዩሀንስ ሳህሌ በመተካቱ ዝውውሩ ሳይሳካልኝ ቀርቷል።
ሌላው ከፍተኛ ሊግ ከሚገኙ በተለያዩ ሲዝኖች የተሻሉ ክለቦች የዝውውር ጥያቄ ቢያቀርቡልኝም በቤተሰብ ምክንያት መፈረም አሌቻልኩም።

ዳጉ Sport :- ዝውውሩ በቤተሰብ ምክንያት አልተሳካም ብለሀኛልና በምን ምክንያት ነው ?

ምትኩ (ባብል) :- ያው ቤተሰቤን የማስተዳድረው እኔ በመሆኔ ከነገሌ አርሲ መራቁ ለቤተሰቤ አመቺ ባለመሆኑ ርቂ መውጣት አልቻልኩም ።
አሁን ላይ ግን ሁሉም ነገር ቀመስተካከሉ በየትኛውም ቦታ ህጄ መጫወት እችላለሁ።

ዳጉ Sport :- በመጨረሻ ማለት የምትፈልገው ካለህ እድሉ ልስጥህ

ምትኩ (ባብል) :- እኔ በዚህ ደረጃ ላይ እንድገኝ ትልቁን ድርሻ የሚወስዱትን ደጋፊዎቼን ከልብ ማመስገን እወዳለሁ እነሱ ለኔ የተለዩ ናቸው በቃ ለነሱ ቃላት ያጥረኛል። ሌላው ለነዚህ ትልቅ ድጋፍ ለሚሰጡኝ ደጋፊዎቼ ቤተሰቦቼ እና ጓደኞቼ በፕሪሚየር ሊጉ መድረክ በመገኘት ለመካስ እና የኔን ጉዞ ለማሳመር ጠንክሬ እሰራለሁ ።

ስለ ምትኩ (ባብል) በቅርበት ከሚያውቁት ለዳጉ ስፖርት የሰጡት የግል ሀሳባቸው ከብዙ በጥቂቱ ልናካፍላቹህ ወደድን።

1. ምትኩ (ባብል) ምርጥ ችሎታ ያለው ልጅ ሲሆን የሚመታቸው ሹቶች ለበረኛ ፈታኝ ናቸው ምቴ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ልናየው የሚገባ ጎበዝ ልጅ ነው። በርታ ባብል ሲል ገልፆታል።

2. ምትኩ ባብል ክብር የሚገባው ድንቅ የእግር ኳሱ ንጉሳችን ነው ሁሌም ክብር ለሱ ይገባዋል ለታዳጊዎችም ጥሩ ምሳሌ ለጓደኞቹ የተሻለ ብርታት የሚሆን የነገሌ አርሲ ኩራት ታማኝ አገልጋያችን ነው። ሁሌም የተሻለ ደረጃ እንዲደርስ ምኞታችን ነው ። በርታልን የኛ ጀግናችን ሲል ገልፆታል።

3. ምትኩ ባብል በቅርበት የምናውቀው ወንድማችን ነው ። ባብል ከኳሱ ባሻገር ሜዳላይም ሆነ ከሜዳ ውጭ ያለው መልካም ባህሪ ለብዙ ታዳጊዎች ምሳሌ መሆን የሚችል ወጣት ተጫዋች ነው። አሁን ላይ እያሳየ ባለው ብቃት ካለበት ሊግ በላይ መጫወት የሚችልበት ደረጃ ላይ የሚገኝ ነው። መልካሙን ሁሉ እንመኝልሀለን በማለት ሀሳቡን አጋርቶናል።

4. ባብል ብዙ አገልግሎ ግን ትንሽ ክብር የተሰጠው ድንቅ ወጣት ተጫዋች ነው። አሁን ባለንበት ሁኔታ “ብዙ በተንጫጫ በሆነበት ” ሰአት እንኳን እሱጋ በተግባር ነው ለወጣቶች ምርጥ ምሳሌ መሆን ሚችል ተጫዋች ነው። እሱ ከዚህም በላይ ይገባዋል አቅሙ ይናገራል ሁሌም ወጥ የሆነ አቋም ነው ባብል ጋር ያለው ከዚህ የተሻለ ሊግ ላይ እንጠብቀዋልን ሲል ሀሳቡን አጋርቶናል።

5. የሀገራችን እግር ኳስ እንደዚህ አይነት ልጆች አለማየቱ ሁሌም ያስቆጨናል በፕሪሚየር ሊጉ ያሉ አሰልጣኞች እንደዚህ አይነት ጠንካራ ኳስ ተጫዋች ታች እየወረዱ አለማየታቸው ለሀገራችን እግር ኳስ እድገት ሌላው እንቅፋት ነው። ባብል ጠንካራና ታታሪ የፊት መስመር ተጫዋች ስለ መሆኑ እኛ እንመሰክራለን። ማለት የምፈልገው ፈጣሪ ይርዳህ ማለት እወዳለሁ ወንድሜ ባብል ሲል የተሰማውን ሀሳቡን አጋርቶናል።

ስለ ምትኩ (ባብል) የተሰጡትን ሀሳቦች ያጋራናቹህ ሲሆን ዳጉ Sport ለዚህ ኮከብ መልካም እድል ተመኘች አበቃን።

©️ ዳጉ Sport by Nuru Kadaba

Design a site like this with WordPress.com
Get started